መካነ ኢየሱስ

ከWikipedia

መካነ ኢየሱስ፡ ቃሉ የመጣው ከግእዝ ሲሆን መካነ (ቦታ፣ስፍራ) ማለት ነው፤ የኢየሱስ መኖሪያ፣ ማድሪያ ወይም ቦታ እንድማለት ነው። በዚህ ስም የሚጠሩ ቦታዎችና ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ዋና ዋናዎቹ፤-

  • ኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ የመካነኢየሱስ ቤተክርስቲያን ፡ደቡብ ጎንደር
  • መካነኢየሱስ ከተማ ይህም በተለምዶ እስቴ ድቡብ ጎንደር
  • የኢትዮጲያ ወንጌላዊት ቤተክርስንቲያን መካነኢየሱስ (የፕሮቴስታንት ቤተክርስቲያን)

ይቀጥላል