መኮንን ገ/ዝጊ

ከWikipedia

መኮንን ገ/ዝጊ (ወይም ገብረእግዚ) የልቦለድ ደራሲ ነው። የተወለደው በአዲስ አበባ ሲሆን ዛሬ በስቶኮልም ስዊድን ይኖራል። ሁለት መፅሀፎች ዘመነ ደርግን መቸት እድርገው የተክሸኑ ናቸው።

የጻፋቸው መጻሕፍት፦

  • መቅሰፍት (1984 ዓ.ም.) - ባለ 510 ገፅ ልብወለድ
  • ፍቅር በዘመነ ሽብር (1997 ዓ.ም.) - ባለ 260 ገፅ ልብወለድ

[ለማስተካከል] መረጃ

http://www.freewebs.com/babile/meqsafta510pagesnovel.htm