ኡላዓን ባዓታር

ከWikipedia

ኡላዓን ባዓታር የሞንጎሊያ ዋና ከተማ ነው።

ኡላዓን ባዓታር፥ በመስከረም 1997
ኡላዓን ባዓታር፥ በመስከረም 1997

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 804,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 47°54′ ሰሜን ኬክሮስ እና 10°52′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።