ማኅበረ ቅዱሳን
ከWikipedia
ማኅበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ስር የሚገኝ የአገልግሎት ማኅበር ነው። "ማኅበረ ቅዱሳን" እግዚአብሔር ያከበራቸው የሐዋርያት የነቢያት የጻድቃን የሰማዕታት በአጠቃላይ የቅዱሳን ገድል ትሩፋትና አማላጅነት የሚዘከርበት በመሆኑ ይህን ስያሜውን አግኝቶል።
ስለ ማኅበሩ ብዙ ለማወቅ መረጃ መረቡን እዚህ ይጎብኙ። እንድሁም የህትመት ዉጤቶቹን ሐመር መጽሄትንና ስምዐ ጽድቅ ጋዜጣን ያንብቡ። ከሰሜን አሜሪካ የሚያስተላልፈውንም የሬዲዮ ፕሮግራም ፍኖተ ሰላምን መከታተል ይችላሉ።