ወሎ

ከWikipedia

ወሎ በስሜን-ምሥራቅ ኢትዮጵያ የተገኘ አውራጃና ጠቅላይ ግዛት ነበረ። ዋና ከተማው ደሴ ነበረ።

በዚህ አውራጃ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ስለ ሰፈረው ስለ ወሎ ኦሮሞ ነገድ ተሰየመ። የቀድሞ ስሙ ላኮመልዛ ይባላል።

ጣልያን ጦርነት ቀጥሎ በ1933 ዓ.ም. አምሐራ ሳዩንት፣ አዛቦ፣ ላስታ፣ ራያ፣ ዋግ እና የጁ ግዛቶች ወደ ወሎ ተጨመሩ።

1987 ዓ.ም. ሕገ መንግሥት መሠረት፣ ወሎ በአፋር ክልልትግራይ ክልል፣ እና አማራ ክልል ተካፈለ።

በሌሎች ቋንቋዎች