ዶክተር ኣበራ ሞላ

ከWikipedia

ዶ/ር ኣበራ ሞላ
ዶ/ር ኣበራ ሞላ

ዶ/ር ኣበራ ሞላ በ፲፱፻፵ ዓ.ም. የተወለዱ ኢትዮጵያዊ ናቸው።

ዶ/ር ኣበራ በኮምፕዩተር ግዕዝ ፊደልን ለመጀመሪያ ጊዜ መጠቀም እንዲቻል ያደረጉ ምሑር ናቸው። ከዚህም ሌላ በእንስሳት ሕክምና ሙያቸውም ይታወቃሉ።

[ለማስተካከል] የውጭ መያያዣዎች

በሌሎች ቋንቋዎች