ደብረ ብርሃን

ከWikipedia

ደብረ ብርሃንኢትዮጵያአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በሰሜን ሸዋና በደብረ ብርሃን ዙሪያ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ67,243 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 34,055 ወንዶችና 33,188 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ57,780 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ9°41′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°32′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
በሌሎች ቋንቋዎች