ከWikipedia
በ 'አብርሃማዊ ሀይማኖቶች' (ክርስትና ፤ ኣይሁድ ፤ እስልምና) ገብርኤል (ቅዱስ ገብርኤል) ከሶስቱ ዋና መላእክት (ሚካኤል፡ ገብርኤል፡ ሩፋኤል) አንዱ ሲሆን በእግዚአብሄር መልእክተኛነቱ ይታወቃል። በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በመጽሃፈ ዳንኤል ነው። የስሙም ትርጉም "ከእግዚአብሄር የሆነ አለቃ" ማለት ነው። በእግዚአብሄር ፊት መቆም ከሚችሉ ስባት መላእክት ውስጥም አንዱ ተደርጎ ይቆጠራል።
-