ማጁሮ

ከWikipedia

ማጁሮ ባሕር ዳር (ፎቶው በ1965 ዓ.ም. ተነሣ።)
ማጁሮ ባሕር ዳር (ፎቶው በ1965 ዓ.ም. ተነሣ።)

ማጁሮ የማርሻል ደሴቶች ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 25,500 (በ1997 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው 07°05′ ሰሜን ኬክሮስ እና 17°08′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።