አላማጣ

ከWikipedia

አላማጣኢትዮጵያትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በደቡባዊ ዞንና በአላማጣ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ45,632 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 22,712 ወንዶችና 22,920 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ48,262 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ12°24′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°33′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

በአላማጣ አኻባቢ የሚገኘው መሬት በጣም ለም ሲሆን ለእርሻም ተሲማሚ ነው።

[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
በሌሎች ቋንቋዎች