ኮምቦልቻ

ከWikipedia

ኮምቦልቻኢትዮጵያአማራ ክልል ከተማ ሲሆን በደቡብ ውሎና በኮምቦልቻ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68,766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,102 ወንዶችና 32,664 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ97,038 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ9°27′ ሰሜን ኬክሮስ እና 35°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]


[ለማስተካከል] ምንጮች

  1. ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
በሌሎች ቋንቋዎች