በታም መልካም ነገር ነው የተመለከትኩት እና በዚህ ቀትሉበት እላለሁ ነገር ግን በኢትዮዽያ አርቶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 81 የመጽሐፍ ቅዱስ ቁጥር እንደምትቀበል ተገልጿል ድምሩ ላይ ትክክል ነው:: የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥር ግን 35 ተብሎ ቢስተካከል መልካም ይመስለኛል::