ዶሃ

ከWikipedia

ዶሃ (አረብኛ፦ الدوحة /አድ-ዳውሐህ/) የካታር ዋና ከተማ ነው።

የዶሀ ባህር ዳርቻ ላይ ያሉ ፎቆች
የዶሀ ባህር ዳርቻ ላይ ያሉ ፎቆች

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 550,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 400,051 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 25°15′ ሰሜን ኬክሮስ እና 51°36′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ዶሃ በ1842 ዓ.ም. አል-ቢዳ ተብሎ ተሠራ። በ1908 ቃጣር የእንግሊዝ ግዛት ሲሆን፣ እሱ ዋና ከተማ ሆነ።