ኃይሌ ገብረ ሥላሴ

ከWikipedia

አምስተርዳም 1997 ዓ.ም.
አምስተርዳም 1997 ዓ.ም.

ኃይሌ ገብረ ሥላሴበአሠላ፣ አርሲ ኢትዮጵያሚያዝያ 10 ቀን 1965 ዓ.ም. የተወለደ በጊዜው አቻ ያልተገነለት ድንቅ የረጂም ርቀት ሯጭ ነው። ኃይሌ በሩጫ ችሎታው ጠንካራየሆነበት ምናልባትም ከመንደሩ ከፍታ ከባሕር ጠለል በላይ የተነሣ ነው ይባልለታል። ኅይሌ ገ/ስላሴ ከ9 ጊዜ በላይ የዓለም ሪኮርድ ሊሰብር ከመቻሉም በላይ 3 ጊዜ የኦሊምፒክ ወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ከመሆኑም በላይ በ33 ዓመት ዕድሜው 2 ሰዓት ከ 4 ደቂቃ በሆነ ጊዜ በመግባት የዓለምን ማራቶን ሪኮርድ ሊሰብር ችሎአል።