ሶፊያ

ከWikipedia

ሶፊያ (София) የቡልጋሪያ ዋና ከተማ ነው።

የከተማው መኃል መንገዶች በቢጫ ድንጋይ በመነጠፋቸው የታወቁ ናቸው
የከተማው መኃል መንገዶች በቢጫ ድንጋይ በመነጠፋቸው የታወቁ ናቸው

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,088,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 42°40′ ሰሜን ኬክሮስ እና 23°18′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።