አቡጃ

ከWikipedia

አቡጃናይጄሪያ ዋና ከተማ ነው።

አቡጃ
አቡጃ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1.8 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 09°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 07°10′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

አቡጃ በሌጎስ ፈንታ ዋና ከተማ እንዲሆን በ1970ዎቹ የታቀደ ከተማ ነው። በ1984 ዓ.ም. በኦፊሴሉ የናይጄሪያ ዋና ከተማ ሆነ።