ከWikipedia
ሲሳይ ንጉሱ የኢትዮጵያ ደራሲ ነው። በአዲስ አበባ ተወልደው ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቴ ሄዱ። ልቦለድ ከመጻፋቸው በላይ ለሩህ ምጽሔት አዘጋጅ ሁነው ይሠሩ ነበር። እንዲሁም አሁን የኢትዮጵያውያን ጸሐፊዎች ማህበር ሊቀ መንበር ሆነዋል።
- ጉዞው (1975 ዓ.ም.)
- ሰመመን (1985 እ.ኤ.አ.)
- ግርዶሽ (1989 እ.ኤ.አ.)
- ትንሣኤ
- የቅናት ዘር (1988 ዓ.ም.)
- ረቂቅ አሻራ (1995 ዓ.ም.)
-